Poems
Popular Posts
ፀሎተ ዘወትር
ፀሎተ ዘወትር ስንት መንግስት ሰማን ስንት መንግስት አዬን ስንት መንግስት አጠገበን ስንት መንግስት አሰቃዬን:: እባክህ " መንግስተ ...
ተዋንያን
ተዋንያን የምትሰብከውን ኑረው እንዲሉ የማትኖረውን አትስበክ ቢሉ ስንት አፎች ቤተ-ስኪያኖች ስንት መስጊዶች ይዘጋሉ!!
ኦ ማንዴላ
ኦ ማንዴላ የማትሰክር በጠላ በአረቄ የማትጠነብዝ በወይን የማትደነዝዝ:: ያን ሁሉ ስቃይ ተግተህ ያን ሁሉ ግፍ ጠጥተህ ሰክረህ ያልተንገዳገድከው ይኸ ድንቅ አምላካችን ምን ማርከሻ ቢሰጥህ ነው?? ኦ ማንዴላ ...
Saturday, July 9, 2011
ሀገሬ በሰማይ?
"ሀገሬ በሰማይ ነው" ብዬ ፎክሬ ዝቼ
"ሀገሬን ከነጣጣዋ" "ለምድራውያኑ" ትቼ
ወደ ሰማያ ተነጥቄ ደጆቿን ብነካካ
"ወደ ምድር ሂድ" ተባልኩ
የአንድዬ አላማ
"ግዛት ማስፋት" ነው ለካ!
ሀምሌ 1 2003 ዓ.ም
6 ኪሎ ድህረ ምረቃ በተ-መጻህፍት
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment